ማስታወቂያ
                          
              
        Posted by admin on Monday, 21 October 2024        
      
    
  
    
  
      
  
    
  

ውድ የተከበራችሁ የዩኒቨርሲቲያችን መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን በሠላም አደረሳችሁ እያልን የሁለተኛ ዓመትና ከዚያ በላይ መደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪና ነባር የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የቅበላ ቀን በEBC እንዲሁም በዩኒቨርስቲው ማህበራዊ ሚዲያ (Facebook እና Telegram) ጥሪ እስኪተላለፍ ድረሰ በትእግስት እንድትጠብቁ በአክብሮት ለመግለጽ እንወዳለን ።
      













































