የዋቢ መጽሐፍት ድጋፍ ለቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ትምህርት ቤት

የዋቢ መጽሐፍት ድጋፍ ለቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ትምህርት ቤት
በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የህንድ አገር ተወላጅ መምህራን በአገራቸው OTF(Ontaro Teachers Federation) ከተባለ ድርጅት ጋር በመተባበር ሲሆን፤ ከ1ኛ-8ኛ እንዲሁም ከ9ኛ-10ኛ ክፍል የማጣቀሻ መጻሕፍት ድጋፍ ለትምህርት ቤቱ አስረክበዋል ። በድጋፍ የተበረከተው መጽሐፍት ብዛት ከ5-8ኛ ክፍል 480፣ ከ9-10ኛ ክፍል 280 በአጠቃላይ 760 መጽሐፍት ነዉ።

የጂዮሎጂስት ፕሮፌሰር ብስራት ይባስ ባብሳ ጉብኝት በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ

የጂዮሎጂስት ፕሮፌሰር ብስራት ይባስ ባብሳ ጉብኝት በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
ታህሣሥ 2014 ዓ.ም
ፕሮፌሰር ብስራት ይባስ ባብሳ በደቡብ አፍሪካ የ"University of Free State" ተመራማሪ እና የስነ-ምድር ጥናት (Geology) ትምህርት ክፍል ሀላፊ ሲሆኑ፤ወደ ሀገራቸው በመመለስ በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ጉብኝት አደርገዋል ።
ታህሣሥ 12/2014 ዓ.ም-(የቡሌ ሆራ ህዝብ ግኑኝነት ዳይሬክቶሬት)
ፕሮፌሰር ብስራት ይባስ ባብሳ ሀገራችን ኢትዮጵያ ካፈራቻቸዉ የስነ-ምድር ጥናት(Geology) እና የማዕድን ልማት(Mining) ምህራን መካከል አንዱ ሲሆኑ የPhD ጥናታቸውን ያደረጉትም ለዘርፉ ጥናትና ምርምር ምቹ መልከዓ-ምድር ባለው በጉጂ ዞን ለገደንቢና ሳካሮ ነዉ።

Call for Winter Program Students

Call for Winter Program Students
Bule Hora University Registrar and Aluminum directorate would like announce registration date for winter program students sponsored by Oromia Agricultural Beruau under (both for 2013 E.C and 2014 E.C entry). The registration date will be held on January 9-10/2014 E.C, and class start will be January 11/2014 E.C.

Pages