በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ``ትውልድ በመምህር ይቀረፃል ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል!``በሚል ውይይት ተካሄደ።

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ፣ ግንቦት 15፣ 2017 ዓ.ም (ቡሆዩ)
በመድረኩ ላይ የሠላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ እና የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ከይረዲን ተዘራ ፣የምዕራብ ጉጂ ዞን ዋና አስተዳዳሪና የዩኒቨርሲቲው ቦርድ አባል አቶ አዱላ ሂርባዬ፣የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃኑ ለማ፣ም/ፕሬዝዳንቶች፣መምህራንና ሌሎች የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ውይይቱ ተካሂዳል ።
ለውይይት መነሻ ሀሳብ እንዲሆን በፌዴራል ደረጃ የተዘጋጀው ሰነድ በሁለት ምዕራፍ ተከፍሎ ለተሳታፊዎች የቀረበ ሲሆን ሰነዱንም የምዕራብ ጉጂ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አዱላ ሂርባይ እና የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃኑ ለማ አቅርባል።

Bule Hora University Hosts "Project Kick-off and Stakeholder Engagement Workshop:

May 25, 2025 ; Bule Hora University (BHU)
Bule Hora University Hosts "Project Kick-off and Stakeholder Engagement Workshop: Addressing Adolescent Nutritional Health in Educational Migration"
The workshop is organized by the Directorate of Research, International Relations and Partnership with collaboration of the University of Edinburgh and Canterbury Christ church University (UK).

Open PhD Dissertation Defense

May 25, 2025 ; Bule Hora University (BHU)
Bule Hora University's College of Natural and Computational Science, Department of Applied Mathematics, genuinely hosted its third PhD dissertation defense.
The Dean of the College, Dr. Kinfe W/Giorgis, remarked that this day marked a truly historical occasion for both the College and, in particular, the Mathematics Department.

ተመራቂዎች የቀሰሙትን እውቀት የሕብረተሰቡን ችግሮች በሚፈቱ የምርምር ስራዎች ላይ ሊያውሉት ይገባል

ቡሌ ሆራ፤ሰኔ 14/2017 (ኢዜአ)፡-ምሩቃን የቀሰሙትን እውቀት የሕብረተሰቡን ችግሮች በሚፈቱ የጥናትና ምርምር ስራዎች ላይ ትኩረት ሰጥተው ሊያውሉት እንደሚገባ የቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ስራ አመራር ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ፕሮፌሰር ደጀኔ አየለ ገለጹ።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ለ14ኛ ጊዜ በተለያዩ መርሀ ግብሮች ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 232 ተማሪዎች ዛሬ አስመርቋል።
ከተመራቂዎች መካከል 13ቱ በሶስተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ መሆኑም ተነግሯል።
በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የዩኒቨርሲቲው ስራ አመራር ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ፕሮፌሰር ደጀኔ አየለ እንደገለጹት ፤ ተቋሙ በግብርና፣ በማዕድን፣ በሀገር በቀል እውቀትና በጤና የትኩረት መስኮችን በመለየት ፍላጎትን መሰረት ያደረገ ቴክኖሎጂ የማፍለቅ ሃላፊነቱን እየተወጣ ነው።

Pages